ኒጀር እና ሮስኮስሞስ የተባለው የሩሲያ ስፔስ ድርጅት ሶስት ሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት እና ራዳር ለመግዛት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ " ከሩሲያ ድርጅት የተፈራረምነው ሶስት ሳተላይቶችን በአራት አመት ውስጥ እንዲያቀርቡልን ነው" ይህንን የተናገሩት የመገናኛ፣ ፖስታ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ሚኒስትሩ ሱዲ ሞሀመድ ናቸው ፤ በፊርማው ስነስረአት ወቅት ለሚዲያዎች በሰጡት መግለጫ። ሚኒስትሩ ጨምረውም ይህ ሳተላይት ኒጀር ፣ ማሊን እና ቡርኩናፋሶን ለያዘዉ ለአዲሱ የሳህል ህብረት የፀጥታ አገልግሎት የሚሰጥ ይሆናል። የሳተላይት ጥገና ባለሙያዎችን ሩሲያ እንደምታሰለጥን ተናግረዋል። ሳተላይቱ አንዴ ከተተከለ በኋላ ሀገራቱ በተናጠል የሚያስተዳድሩት ይሆናል። ባለፈው የካቲት የሩሲያ ስፔስ ኤጀንሲ ሮስኮስሞስ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገረው፦ የአፍሪካ ሀገሮች ከሩሲያ ጋር በመተባበር የራሳቸውን ስፔስ አበልፅገው ማዘመን ይችላሉ።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኒጀር እና ሮስኮስሞስ የተባለው የሩሲያ ስፔስ ድርጅት ሶስት ሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት እና ራዳር ለመግዛት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
ኒጀር እና ሮስኮስሞስ የተባለው የሩሲያ ስፔስ ድርጅት ሶስት ሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት እና ራዳር ለመግዛት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኒጀር እና ሮስኮስሞስ የተባለው የሩሲያ ስፔስ ድርጅት ሶስት ሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት እና ራዳር ለመግዛት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ " ከሩሲያ ድርጅት የተፈራረምነው ሶስት ሳተላይቶችን በአራት አመት ውስጥ እንዲያቀርቡልን ነው" ይህንን የተናገሩት... 03.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-03T13:45+0300
2024-11-03T13:45+0300
2024-11-03T14:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኒጀር እና ሮስኮስሞስ የተባለው የሩሲያ ስፔስ ድርጅት ሶስት ሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት እና ራዳር ለመግዛት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
13:45 03.11.2024 (የተሻሻለ: 14:04 03.11.2024)
ሰብስክራይብ