የተመድ የሽግግር ረዳት ተልዕኮ በሱማልያ ስራ መጀመሩን የድርጅቱ የሚዲያ አገልግሎት ተናገረ"ይህ ተልእኮ ተመድ ጠንካራ እና የበረታች ሱማልያ ተገንብታ ለማየት ለሱማልያ መንግስት እና ህዝብ ያለውን ትጋት የሚያሳይ ነው" ጀምስ እስዋን፦ በተመድ የፀጥታ ጉባኤ የሱማልያ ልዩ ተወካይ።ይህ ተልእኮ የሁለት አመት ቆይታ እንደሚኖረው ጀምስ ጨምሮ አስረድቷል።ያለፈው ጥቅምት 20፦ ነበር የዚህ ተልእኮ ልኡካን በተመድ የፀጥታ ምክርቤት የተቋቋመው። ሽብርተኝነት ሱማልያን ከረጅም አመታት ጀምሮ እየተጋፈጠችው ያለ ችግር ነው። በተለይም ሱማልያን መነሻ አድርጎ የተነሳው አልሸባብ* የሚባለው አክራሪ የጂሀዲስት ታጣቂ ቡድን በሱማልያ መንግስት ላይ ከሚፈፅመው የሽብር ጥቃት በተጨማሪ ፤ በሀገሪቱ ያለውን የተመድ ሰብአዊ እርዳታ ስራ እያደናቀፈ ይገኛል። * ይህ የሽብር ቡድን በሩስያ እና በሌሎች ብዙ ሀገራት ታግዷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የተመድ የሽግግር ረዳት ተልዕኮ በሱማልያ ስራ መጀመሩን የድርጅቱ የሚዲያ አገልግሎት ተናገረ
የተመድ የሽግግር ረዳት ተልዕኮ በሱማልያ ስራ መጀመሩን የድርጅቱ የሚዲያ አገልግሎት ተናገረ
Sputnik አፍሪካ
የተመድ የሽግግር ረዳት ተልዕኮ በሱማልያ ስራ መጀመሩን የድርጅቱ የሚዲያ አገልግሎት ተናገረ"ይህ ተልእኮ ተመድ ጠንካራ እና የበረታች ሱማልያ ተገንብታ ለማየት ለሱማልያ መንግስት እና ህዝብ ያለውን ትጋት የሚያሳይ ነው" ጀምስ እስዋን፦ በተመድ የፀጥታ... 03.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-03T11:47+0300
2024-11-03T11:47+0300
2024-11-03T12:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የተመድ የሽግግር ረዳት ተልዕኮ በሱማልያ ስራ መጀመሩን የድርጅቱ የሚዲያ አገልግሎት ተናገረ
11:47 03.11.2024 (የተሻሻለ: 12:04 03.11.2024)
ሰብስክራይብ