የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እስራኤል በሊባኖሷ ታየ ከተማ ጥንታዊ  ህንፃ ላይ ያደረሰችውን የአየር ድብደባ የሚያሳይ ምስል እያጋሩ ነው

ሰብስክራይብ
  የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እስራኤል በሊባኖሷ ታየ ከተማ ጥንታዊ  ህንፃ ላይ ያደረሰችውን የአየር ድብደባ የሚያሳይ ምስል እያጋሩ ነውበምስሉ እንደሚታየው አካባቢው የ ታይር ሂፖድረም (ጥንታዊ ህንፃ) ያለበት ስፍራ ሲሆን በሮማን ኢምፖየር ወቅት የተገነባ በዩኒስኮ የዓለም ቅርሰነት ተመዝግቦ የሚገኝ ነው። እሰከአሁን የቅርሱን መውደም አስመልክቶ የወጣ መረጃ የለም።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0