የሞሪሽየስ ፖርላማ ምርጫ ከመደረጉ 10 ቀን በፊት የማህበራዊ ሚዲያ ድረገፆችን አገደችየመረጃ፣ መገናኛ ብዙሃን እና ቴክኖሎጂ ባለስልጣን በሀገሪቱ ያሉ የኢንተርኔት አቅራቢ ድርጅቶች እሰከ ህዳር 11 የተጣለውን ገደብ እንዲያከብሩ በመግለጫው ጠይቋል። እገዳው የተላለፈዉ ህገወጥ ይዘት ያላቸው መረጃዎች በኢንተርኔት እና በሌላ መገናኛ ዘዴዎችን እንዳይተላለፉ ለመከላከል እንደሆነ መግለጫው ጠቁሟል። ቀደም ብሎ የሞሪሺየስ ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት የህግ አውጭ አካላት ምርጫው በመጪው ህዳር 10 እንደሚካሄድ አስታውቋል። ብሔራዊ ጉባኤ የሀገሪቱ ፖርላማ፤ ብሔራዊ ጉባኤ፤ በርእሰ ብሔሩ ተበትኗል።የሞሪሺየስ ብሔራዊ ጉባኤ የህግ አውጭ እና ህግ ተርጓሚ ክፍል አጠቃሎ የሚይዝ በየአምስት ዓመቱ የሚመረጡ 70 አባላት ያሉት ስብስብ ነው። 62 አባላቱ በህዝብ በቀጥታ ሲመረጡ ስምንቱ መቀመጫ ደግሞ "ምርጥ ተሸናፊ" ተብለው ከፍተኛ ድምፅ ባገኙ ነገር ግን ያላሸነፉ አባላት ይያዛል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይድ ስልኮች APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሞሪሽየስ ፖርላማ ምርጫ ከመደረጉ 10 ቀን በፊት የማህበራዊ ሚዲያ ድረገፆችን አገደች
የሞሪሽየስ ፖርላማ ምርጫ ከመደረጉ 10 ቀን በፊት የማህበራዊ ሚዲያ ድረገፆችን አገደች
Sputnik አፍሪካ
ሞሪታኒያ የፖርላማ ምርጫ ከመደረጉ 10 ቀን በፊት የማህበራዊ ሚዲያ ድረገፆችን አግዳለች የመገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን የመረጃ፣ መገናኛ ብዙሀን እና ቴክኖሎጂ ባለስልጣን በሀገሪቱ ያሉ የኢንተርኔት አቅራቢ ድርጅቶች እሰከ ህዳር 11 የተጣለውን ገደብ... 01.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-01T17:02+0300
2024-11-01T17:02+0300
2024-11-01T19:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሞሪሽየስ ፖርላማ ምርጫ ከመደረጉ 10 ቀን በፊት የማህበራዊ ሚዲያ ድረገፆችን አገደች
17:02 01.11.2024 (የተሻሻለ: 19:04 01.11.2024)
ሰብስክራይብ