የሴኔጋሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኦስማኔ ሶንኮ በሀገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው ሲመለሱ ባጃቢዎቻቸው ላይ ጥቃት እንደተከፈተ ተሰማበጥቃቱ የግራንድ ፖርቲ ሀላፊ እና የጠቅላይ ሚኒስትር ኦስማኔ ሶንኮ ፓርቲ፤ የሴኔጋል አፍሪካውያን አርበኞች ለስራ፣ ስነ-ምግባር እና ወንድማማችነት ደጋፊ ማሊክ ጋኩን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ተጎድተዋል። ዘገባዎች እንዳመለከቱት ቆይቶ ፕሬዝዳንቱ ፓርቲ አባላት የተፎካካሪያቸውን ህብረት መሪ ታኩ ዋሉ ምስል የያዘ መኪናን አውድመዋል።ባለፈው መስከረም የሴኔጋሉ ፕሬዝዳንት ባስሪዩ ዲዩማዬ የሀገሪቱ ፖርላማ እንደተበተነ ለህዝባቸው ባደረጉት ንግግር አሳውቀዉ ነበር። በንግግሩ በብሔራዊ ጉባኤ ውስጥ የሚገኘው ተቃዋሚ ፓርቲ የሀገሪቱን የሪፎርም ሂደት እያደናቀፈ መሆኑን ተናግረዋል። የፖርላማ ምርጫ በመጪው ህዳር 17 ሊካሄድ ታቅዷል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሴኔጋሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኦስማኔ ሶንኮ በሀገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው ሲመለሱ ባጃቢዎቻቸው ላይ ጥቃት እንደተከፈተ ተሰማ
የሴኔጋሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኦስማኔ ሶንኮ በሀገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው ሲመለሱ ባጃቢዎቻቸው ላይ ጥቃት እንደተከፈተ ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
የሴኔጋሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኦስማኔ ሶንኮ በሀገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው ሲመለሱ ባጃቢዎቻቸው ላይ ጥቃት እንደተከፈተ ተሰማበጥቃቱ የግራንድ ፖርቲ ሀላፊ እና የጠቅላይ ሚኒስትር ኦስማኔ ሶንኮ ፓርቲ፤ የሴኔጋል አፍሪካውያን አርበኞች... 01.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-01T11:46+0300
2024-11-01T11:46+0300
2024-11-01T12:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሴኔጋሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኦስማኔ ሶንኮ በሀገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው ሲመለሱ ባጃቢዎቻቸው ላይ ጥቃት እንደተከፈተ ተሰማ
11:46 01.11.2024 (የተሻሻለ: 12:04 01.11.2024)
ሰብስክራይብ