የኮሞሮስ የፓርላማ ምርጫ ጥር 4 ቀን እንደሚካሄድ ተገለጸ ወደ 800,000 የሚጠጋ ህዝብ ያላት የህንድ ውቅያኖሷ የደሴቶች ስብስብ ለመጨረሻ ጊዜ የፓርላማ ምርጫ ያካሄደችው በፈረንጆቹ ጥር ወር 2020 ነበር። የወቅቱ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ በተመሳሳይ ወር ለተጨማሪ የአምስት ዓመት የስልጣን ዘመን በድጋሚ ተመርጠዋል። ከ1999 ጀምሮ በስልጣን ላይ የሚገኙት አሱማኒ ሶስት ተከታታይ ምርጫዎችን አሸንፈዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኮሞሮስ የፓርላማ ምርጫ ጥር 4 ቀን እንደሚካሄድ ተገለጸ
የኮሞሮስ የፓርላማ ምርጫ ጥር 4 ቀን እንደሚካሄድ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የኮሞሮስ የፓርላማ ምርጫ ጥር 4 ቀን እንደሚካሄድ ተገለጸ ወደ 800,000 የሚጠጋ ህዝብ ያላት የህንድ ውቅያኖሷ የደሴቶች ስብስብ ለመጨረሻ ጊዜ የፓርላማ ምርጫ ያካሄደችው በፈረንጆቹ ጥር ወር 2020 ነበር። የወቅቱ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ በተመሳሳይ... 13.10.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-10-13T16:57+0300
2024-10-13T16:57+0300
2024-10-14T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий