ዩክሬን አሁን ላይ ኔቶን የምትቀላቀል ከሆነ የሶስተኛውን አለም ጦርነት መጀመሪያ ሊሆን ይችላል ሲሉ የሃንጋሪ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ያላቸው ስጋት ተናገሩ "ዩክሬን ከሩሲያ ጋር በጦርነት ውስጥ ነች። እና በኔቶ የተለመደ አካሄድ ምክንያት ዩክሬን አሁን ባለው ሁኔታ ወደ ህብረቱ ከተቀላቀለች፤ የሶስተኛው የዓለም ጦርነት መጀመሪያ ሆነ ማለት ነው፤ እና ሁልጊዜም በሩሲያ እና በኔቶ መካከል የሚኖርን ቀጥተኛ ግጭት እንቃወማለን። " ሲሉ ፒተር ሲጃርቶ በ13ኛ የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የተፈፕሮ ጋዝ ጉባኤ ወቅት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።ኪየቭ ህብረቱን ለመቀላቀል የምትሄድበት መንገድ የሩሲያ ልዩ ዘመቻ በዩክሬን እንዲጀመር ምክንያት መሆኑን ሩሲያ ደጋግማ ተናግራለች።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን አሁን ላይ ኔቶን የምትቀላቀል ከሆነ የሶስተኛውን አለም ጦርነት መጀመሪያ ሊሆን ይችላል ሲሉ የሃንጋሪ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ያላቸው ስጋት ተናገሩ
ዩክሬን አሁን ላይ ኔቶን የምትቀላቀል ከሆነ የሶስተኛውን አለም ጦርነት መጀመሪያ ሊሆን ይችላል ሲሉ የሃንጋሪ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ያላቸው ስጋት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን አሁን ላይ ኔቶን የምትቀላቀል ከሆነ የሶስተኛውን አለም ጦርነት መጀመሪያ ሊሆን ይችላል ሲሉ የሃንጋሪ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ያላቸው ስጋት ተናገሩ "ዩክሬን ከሩሲያ ጋር በጦርነት ውስጥ ነች። እና በኔቶ የተለመደ አካሄድ ምክንያት ዩክሬን አሁን... 10.10.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-10-10T13:50+0300
2024-10-10T13:50+0300
2024-10-10T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩክሬን አሁን ላይ ኔቶን የምትቀላቀል ከሆነ የሶስተኛውን አለም ጦርነት መጀመሪያ ሊሆን ይችላል ሲሉ የሃንጋሪ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ያላቸው ስጋት ተናገሩ
13:50 10.10.2024 (የተሻሻለ: 14:44 10.10.2024)
ሰብስክራይብ