ለፍልስጤም እና ሊባኖስ ህዝቦች ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ሰልፍ እሁድ እለት በፓሪስ ተካሄደ

ሰብስክራይብ
ለፍልስጤም እና ሊባኖስ ህዝቦች ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ሰልፍ እሁድ እለት በፓሪስ ተካሄደ ሰልፈኞቹ "ኔታንያሁ አሸባሪ ነው፣ ማክሮን ተባባሪ ነው"፣ "ዝምታህ ደም ጥማቸውን ያበረታታል"፣ "ተኩስ ይቁም!" የሚሉ ፖስተሮችን ይዘው እንደነበር የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ከቦታው ዘግቧል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0