ታንዛኒያ በአምስት አመት ውስጥ ወደ ውጭ የምትልከውን የቡና በእጥፍ ለማሳደግ አቅዳለች ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ማክሰኞ በደቡባዊ ታንዛኒያ የሚገኘውን የቡና ልማትን በጎበኙበት ወቅት ሀገሪቱ እ.አ.አ በ2029 ወደ ውጭ ከምትልከውን ቡና 500 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ያላትን እቅድ ገልፀዋል።የቡና የወጪ ንግድ ዋጋ መጨመር የመንግስት ብድርና የውጭ ብድር ጥገኝነትን ይቀንሳል ማለታቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።በእቅዱ መሰረት መንግስት ለግብርናው ዘርፍ የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ያሳድጋል፣ የኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ይቀጥራል እንዲሁም የቡና ችግኞችን ለአርሶ አደሩ ያከፋፍላል። በተጨማሪም መንግስት የቡና ግዢ ሂደቱን በኦላየን ሥርዓት ቀላል እና ፈጣን የክፍያ አማራጮችን ይዘረጋል፤ ፕሬዝዳንቷን አርሶ አደሮችን ማሰልጠን፣ አካባቢን መጠበቅ እና የውጭ ገበያ ደረጃዎችን ማሟላት አስፈላጊ መሆኑን አሳስበዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ታንዛኒያ በአምስት አመት ውስጥ ወደ ውጭ የምትልከውን የቡና በእጥፍ ለማሳደግ አቅዳለች
ታንዛኒያ በአምስት አመት ውስጥ ወደ ውጭ የምትልከውን የቡና በእጥፍ ለማሳደግ አቅዳለች
Sputnik አፍሪካ
ታንዛኒያ በአምስት አመት ውስጥ ወደ ውጭ የምትልከውን የቡና በእጥፍ ለማሳደግ አቅዳለች ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ማክሰኞ በደቡባዊ ታንዛኒያ የሚገኘውን የቡና ልማትን በጎበኙበት ወቅት ሀገሪቱ እ.አ.አ በ2029 ወደ ውጭ ከምትልከውን ቡና 500 ሚሊዮን ዶላር... 25.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-25T18:36+0300
2024-09-25T18:36+0300
2024-09-25T19:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ታንዛኒያ በአምስት አመት ውስጥ ወደ ውጭ የምትልከውን የቡና በእጥፍ ለማሳደግ አቅዳለች
18:36 25.09.2024 (የተሻሻለ: 19:04 25.09.2024)
ሰብስክራይብ