የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ ባልታወቀ ሰው የሰይፍ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል እንደ ሃባሪ ዛ ኮሞርስ ፖርታል መረጃ መሰረት ጥቃቱ አናታቸው ላይ ቢያርፍም ጉዳቱ አስጊ አይደለም። ፕሬዝዳንቱ በሟቾች መታሰቢያ ላይ ለመገኘት ሳሊማኒ ወደተባለ መንደር ባመሩበት ወቅት ጥቃቱ እንደደረሰባቸው ተገልጿል። ድርጊቱን የፈፀመው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገ እንደሆነ ታውቋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ ባልታወቀ ሰው የሰይፍ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል
የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ ባልታወቀ ሰው የሰይፍ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል
Sputnik አፍሪካ
የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ ባልታወቀ ሰው የሰይፍ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል እንደ ሃባሪ ዛ ኮሞርስ ፖርታል መረጃ መሰረት ጥቃቱ አናታቸው ላይ ቢያርፍም ጉዳቱ አስጊ አይደለም። ፕሬዝዳንቱ በሟቾች መታሰቢያ ላይ ለመገኘት ሳሊማኒ... 13.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-13T18:59+0300
2024-09-13T18:59+0300
2024-09-13T19:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ ባልታወቀ ሰው የሰይፍ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል
18:59 13.09.2024 (የተሻሻለ: 19:04 13.09.2024)
ሰብስክራይብ