ኢትዮጵያ አዲሱን 2017 ዓመት ተቀበለች የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ለአዲሱ ዓመት ባስተላለፉት መልዕክት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መልካም ምኞታቸውን ገልፀው ጊዜን በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል። ያለፈውን ዓመት ፈተናዎች እና ድሎች ተቀብለው የሀገሪቱን ፅናት እና ቁርጠኝነት አድንቀዋል። ታሪክ የሚሰራው በሁኔታዎች ብቻ ሳይሆን በግለሰቦች እና በማህበረሰቦች ተግባር እንደሆነም አበክረው ተናግረዋል። "ለኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ መፍጠር እንችላለን" ያሉት ዐቢይ አሕመድ "በአዲሱ ዓመት ያለፉትን ቁስሎች በማከም እና ለወደፊት ብልጽግና መሰረት በመገንባት ልጆቻችን የሚኮሩበት ትሩፋት እንፍጠር" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ አዲሱን 2017 ዓመት ተቀበለች
ኢትዮጵያ አዲሱን 2017 ዓመት ተቀበለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ አዲሱን 2017 ዓመት ተቀበለች የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ለአዲሱ ዓመት ባስተላለፉት መልዕክት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መልካም ምኞታቸውን ገልፀው ጊዜን በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል። ያለፈውን ዓመት ፈተናዎች እና... 11.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-11T14:46+0300
2024-09-11T14:46+0300
2024-09-11T15:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий