የሩሲያ ኤስ ዩ -25 አውሮፕላኖች በሀገሪቱ የኩርስክ ክልል አዋሳኝ አካባቢ የሚገኙ የዩክሬይንን ኢላማዎችን መትተዋል።

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ኤስ ዩ -25  አውሮፕላኖች በሀገሪቱ የኩርስክ ክልል አዋሳኝ አካባቢ የሚገኙ የዩክሬይንን ኢላማዎችን መትተዋል።ጥቃቱ የተፈጸመው በተመረጡ ኢላማዎች ላይ 'አንጋይድድ' የአውሮፕላን ሚሳኤሎች በመጠቀም ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0