ኒጀር ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች የኒጀር የህግ አስከባሪ ኤጀንሲዎች በወሰዱት እርምጃ ቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎት በናይጄሪያ እና ማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች መሆኑን የኒጀር ጦር አስታውቋል።በቁጥጥር ስር የዋሉት የአሸባሪው ቡድን ቦኮ ሃራም* እና የጀማአ ኑስርት አል-ኢስላም ወል ሙስሊም* ታጣቂዎች ሲሆኑ፣ በአካባቢ ለብዙ አመታት ሲንቀሳቀሱ ነበር። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል በርካታ የውጭ ሀገራት ዜጎች እንደሚገኙበት የተገለፀ የኒጀር ባለስልጣናት ግን ዜግነታቸውን ከመግለፅ ተቆጥበዋል። የጸጥታ አካላት ከፍተኛ መጠን ያለው አደንዛዥ እጽ ከወንጀለኞቹ በቁጥጥር ስር አውለዋል።ዘመቻው በክልሉ ውስጥ አሸባሪዎችን እና የወንጀል ኔትወርኮችን ለማጥፋት ያለመ መጠነ ሰፊ ስልታዊ እርምጃዎች አካል ነው።* የአሸባሪ ድርጅቶች በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ግዛቶች በህግ ታግደዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኒጀር ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች
ኒጀር ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች
Sputnik አፍሪካ
ኒጀር ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች የኒጀር የህግ አስከባሪ ኤጀንሲዎች በወሰዱት እርምጃ ቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎት በናይጄሪያ እና ማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች መሆኑን የኒጀር ጦር... 07.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-07T13:54+0300
2024-09-07T13:54+0300
2024-09-07T14:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኒጀር ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ወደ 250 የሚጠጉ ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች
13:54 07.09.2024 (የተሻሻለ: 14:04 07.09.2024)
ሰብስክራይብ