የክሬምሊን ቃል አቀባይ በአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ላይ ገደብ እንደሚጥል አስታወቀ " አፀፋዊ እርምጃዎች ሊኖሩ አይችሉም። በአሜሪካ ውስጥ የመንግስት የዜና ወኪል የለም፤ የመንግስት የቴሌቪዥን ጣቢያም የለም። መገናኛ ብዙሃኖቻቸው በሩሲያ ምድር ያላቸው ስርጭትን የሚገድቡ እርምጃዎችን ግን እንወስዳለን " ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።አንዳንድ ገደቦች ቀደም ብለው በሥራ ላይ መዋላቸውንም ጨምረው ገልጸዋል።የአሜሪካ የግምጃ ቤት ዲፓርትመንት ረቡዕ እለት በሮሲያ ስጎድኒያ የሚዲያ ቡድን፣ ሪያ ኖቮስቲ፣ አር ቲ፣ ስፑትኒክ እና ረኘትሌይ ላይ ማዕቀብ ጥሏል። ቅጣቱ የሮሲያ ሴጎድኒያ እና አር ቲ ዋና አዘጋጅ ማርጋሪታ ሲሞንያን እና ሌሎች በርካታ ከፍተኛ አመራሮች ስራቸውን እንዳያከናውኑ ያወከ ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የክሬምሊን ቃል አቀባይ በአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ላይ ገደብ እንደሚጥል አስታወቀ
የክሬምሊን ቃል አቀባይ በአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ላይ ገደብ እንደሚጥል አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የክሬምሊን ቃል አቀባይ በአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ላይ ገደብ እንደሚጥል አስታወቀ " አፀፋዊ እርምጃዎች ሊኖሩ አይችሉም። በአሜሪካ ውስጥ የመንግስት የዜና ወኪል የለም፤ የመንግስት የቴሌቪዥን ጣቢያም የለም። መገናኛ ብዙሃኖቻቸው በሩሲያ ምድር ያላቸው... 06.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-06T15:03+0300
2024-09-06T15:03+0300
2024-09-06T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий