የምስራቃዊ ኢኮኖሚ ፎረም (ኢኢኤፍ)ተሳታፊዎች 61 ቢሊዮን ዶላር የሚደርሱ 292 ስምምነቶችን መፈራረማቸውን አዘጋጅ ኮሚቴ ገለጸ

ሰብስክራይብ
የምስራቃዊ ኢኮኖሚ ፎረም (ኢኢኤፍ)ተሳታፊዎች 61 ቢሊዮን ዶላር የሚደርሱ 292 ስምምነቶችን መፈራረማቸውን አዘጋጅ ኮሚቴ ገለጸ "በፎረሙ 292 በድምሩ 5.5 ትሪሊዮን ሩብል የሚያወጡ ስምምነቶች ተፈርመዋል" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት አማካሪ እና የምስራቃዊ ኢኮኖሚ ፎረም (ኢኢኤፍ) አዘጋጅ ኮሚቴ ፀሃፊ አንቶን ኮቢያኮቭ ተናግረዋል።የምስራቃዊ ኢኮኖሚ ፎረም ማክሰኞ የጀመረ ሲሆን እስከ ዛሬ አርብ ድረስ ይቆያል። ጉባኤው በፋር ኢስተርን ፌዴራል ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት በሩሲያ የፓሲፊክ የባህር ዳርቻ ከተማ ቭላዲቮስቶክ እየተከናወነ ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0