ኪዬቭ ሩሲያን በማበሳጨት እና በማደናገር በዶንባስ የሚካሄደውን ጥቃት ለማስቆም ብትሞክርም ምንም ዓይነት ለውጥ እንዳላመጣ ፑቲን ተናግረዋል

ሰብስክራይብ
ኪዬቭ ሩሲያን በማበሳጨት እና በማደናገር በዶንባስ የሚካሄደውን ጥቃት ለማስቆም ብትሞክርም ምንም ዓይነት ለውጥ እንዳላመጣ ፑቲን ተናግረዋል የሩሲያ ድንበር አካባቢ ነዋሪዎች በዩክሬን የሽብር ጥቃቶች ችግር እንደደረሰባቸው የገለጹት ፕሬዝዳንት ፑቲን የሩሲያ ጦር ኃይሎች ሁኔታውን በማረጋጋት ጠላትን ከድንበር አካባቢዎች ማስወጣት እንደጀመሩ አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0