የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስኩችኖዬ መንደር ነጻ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ የሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት ተጨማሪ መግለጫዎች፦ 🟠 የዩክሬን ብሔራዊ አሰላለፍ እና የቅጥረኛ ስምሪት ቦታዎች በሩሲያ የምሽት ቡድን ጥቃት ተመተዋል። ሁሉም የተመረጡ ኢላማዎች በጥቃቱ ተደብድበዋል። 🟠 አውሮፕላን እና ሚሳኤሎችን የሚመርቱ እና የሚጠግኑ የጠላት ተቋማት በቡድን ጥቃት ተደብድበዋል። 🟠 የሩሲያ አየር መቃወሚያዎች 3 ሀመር መር ቦምቦች፣ 26 ቫምፓየር ሚሳኤሎች እና 30 የዩክሬን ድሮኖችን ባለፉት ቀናት መትተው ጥለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስኩችኖዬ መንደር ነጻ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስኩችኖዬ መንደር ነጻ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስኩችኖዬ መንደር ነጻ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ የሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት ተጨማሪ መግለጫዎች፦ 🟠 የዩክሬን ብሔራዊ አሰላለፍ እና የቅጥረኛ ስምሪት ቦታዎች በሩሲያ የምሽት ቡድን... 02.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-02T17:17+0300
2024-09-02T17:17+0300
2024-09-02T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስኩችኖዬ መንደር ነጻ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
17:17 02.09.2024 (የተሻሻለ: 17:44 02.09.2024)
ሰብስክራይብ