የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችን አባረሩ🪖 ፕሬዝዳንቱ አርብ ዕለት በሀገሪቱ ጦር ኃይሎት ውስጥ ዲሲፕሊን የሌላቸውን የሰራዊት አመራር እና አባላትን ለማፅዳት በማለም ፤ ሜጄር ጄኔራል ማርቲን ንዛራምባ እና ኮሎኔል ኢቲን ኡዊማን ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችን አሰናብተዋል።ሌሎች 195 ወታደራዊ አባላትን ጨምሮ ከስራ የተባረሩት ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፤ በሙስና፣ በሥነ ምግባር ጉድለት እና በወታደራዊ ስነ ምግባር ጥሰት ክስ የተመሰረተባቸው መሆኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።የሩዋንዳ መከላከያ ሃይል በጦር ሠራዊቱ ውስጥ ጥብቅ ዲሲፕሊን ማስፈጸሙን ቀጥሏል፣ ከዚህ ቀደምም ተመሳሳይ እርምጃ ሲወሰድ ቆይቷል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችን አባረሩ
የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችን አባረሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችን አባረሩ🪖 ፕሬዝዳንቱ አርብ ዕለት በሀገሪቱ ጦር ኃይሎት ውስጥ ዲሲፕሊን የሌላቸውን የሰራዊት አመራር እና አባላትን ለማፅዳት በማለም ፤ ሜጄር ጄኔራል ማርቲን ንዛራምባ እና ኮሎኔል ኢቲን ኡዊማን... 31.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-31T19:01+0300
2024-08-31T19:01+0300
2024-08-31T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий