በባንግላዲሽ በጎርፍ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 59 ደርሷልቀደም ሲል የአደጋ መከላከል እና የእርዳታ ሚኒስቴር 54 ሰዎች መሞታቸውን አስታውቆ ነበር። ከሟቾቹ መካከል 6 ሴቶች፣ 12 ህፃናት እና 41 ወንዶች እንደሚገኙበት የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የሚኒስቴሩን መግለጫ ጠቅሰው ዘግበዋል።ቢያንስ አንድ ሰው ደብዛው መጥፋቱ ተነግሯል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በባንግላዲሽ በጎርፍ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 59 ደርሷል
በባንግላዲሽ በጎርፍ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 59 ደርሷል
Sputnik አፍሪካ
በባንግላዲሽ በጎርፍ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 59 ደርሷልቀደም ሲል የአደጋ መከላከል እና የእርዳታ ሚኒስቴር 54 ሰዎች መሞታቸውን አስታውቆ ነበር። ከሟቾቹ መካከል 6 ሴቶች፣ 12 ህፃናት እና 41 ወንዶች እንደሚገኙበት የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን... 31.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-31T19:30+0300
2024-08-31T19:30+0300
2024-08-31T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий