በየመን ኃይለኛ ፍንዳታ ተከስቷል

ሰብስክራይብ
በየመን ኃይለኛ ፍንዳታ ተከስቷል በየመን ኤደን ከተማ በነዳጅ ማደያ ላይ በደረሰ ፍንዳታ አምስት ሰዎች ሲሞቱ አስራ ሁለት ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል።አደን በደቡብ የሽግግር ምክር ቤት ቁጥጥር ስር ያለች ከተማ ስትሆን፤ የሰንዓን ያለውን መንግስትን በሚቃወሙት በሁቲዎች የሚመራ ከተማ ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0