ሊቢያ፣ ሞሮኮ እና ሲሼልስ የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ(አይሲቲ)ልማት አፍሪካን ይመራሉ ሊቢያ የአህጉሪቱን የአይሲቲ ልማት መረጃ ጠቋሚ መሠረት 88.1 በመያዝ ስትመራ ሞሮኮ በ86.8 በሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም ሲሸልስ በ84.7 በሦስተኛ ደረጃ ትከተላለች ሲል የስታቲሰንስ የቅርብ ጊዜ ዘገባን ዋቢ በማድረግ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። ሪፖርቱ ሀገራትን የሚላከው የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) መሠረተ ልማት፣ ተደራሽነት እና አጠቃቀምን መሰረት አድርጎ ነው። ሌሎች ጠንካራ ተዋንያኖች ሞሪሸየስ፣ ደቡብ አፍሪካ እና አልጄሪያ ሲኖሩበት፤ ይህም የሰሜን አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙት ሀገራት መካከል ጉልህ ስፍራ እንዳላቸው ያሳያል። በሌላ በኩል ናይጄሪያ በ46.9 ነጥብ 24ኛ ደረጃን ያገኘች ሲሆን ጋና በ66.2 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ስትቀመጥ ኬንያ በ58.5 ነጥብ 18ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሊቢያ፣ ሞሮኮ እና ሲሼልስ የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ(አይሲቲ)ልማት አፍሪካን ይመራሉ
ሊቢያ፣ ሞሮኮ እና ሲሼልስ የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ(አይሲቲ)ልማት አፍሪካን ይመራሉ
Sputnik አፍሪካ
ሊቢያ፣ ሞሮኮ እና ሲሼልስ የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ(አይሲቲ)ልማት አፍሪካን ይመራሉ ሊቢያ የአህጉሪቱን የአይሲቲ ልማት መረጃ ጠቋሚ መሠረት 88.1 በመያዝ ስትመራ ሞሮኮ በ86.8 በሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም ሲሸልስ በ84.7 በሦስተኛ ደረጃ... 30.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-30T17:32+0300
2024-08-30T17:32+0300
2024-08-30T18:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሊቢያ፣ ሞሮኮ እና ሲሼልስ የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ(አይሲቲ)ልማት አፍሪካን ይመራሉ
17:32 30.08.2024 (የተሻሻለ: 18:04 30.08.2024)
ሰብስክራይብ