የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ለብሄራዊ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን ጉዞ ሰረዙኢብራሂም ትራኦሬ በቅርቡ በባርሳሎሆ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ የብሄራዊ ደህንነት ችግሮችን ለመፍታት እንዲህ አይነት ውሳኔ ማሳለፍቸው ተዘግቧል። እ.አ.አ ከመስከረም 4-6 በቤጂንግ ሊካሄድ በታቀደው የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረም ላይ አይሳተፉም።እንደ ዘገባው ከሆነ በቡርኪናፋሶ ማዕከላዊ-ሰሜን ክልል ባርሳሎጎ ከተማ ላይ እ.አ.አ በነሀሴ 24 በደረሰው ጥቃት እስከ 200 የሚደርሱ ንፁሃን ዜጎች እና የጸጥታ አባላት ተገድለዋል። ይህ ክስተት በቡርኪናፋሶ እየተካሄደ ያለው ግጭት አንዱ አካል ሲሆን ከአልቃይዳ* እና ዳኢሽ* ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች ገጠራማ አካባቢዎች ዒላማ. በማድረግ ለከፍተኛ ብጥብጥ እና መፈናቀል ምክንያት ሆነዋል።* የአሸባሪ ድርጅቶች በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት እገዳ ተጥሎባቸዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ለብሄራዊ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን ጉዞ ሰረዙ
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ለብሄራዊ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን ጉዞ ሰረዙ
Sputnik አፍሪካ
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ለብሄራዊ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን ጉዞ ሰረዙኢብራሂም ትራኦሬ በቅርቡ በባርሳሎሆ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ የብሄራዊ ደህንነት ችግሮችን ለመፍታት እንዲህ አይነት ውሳኔ ማሳለፍቸው ተዘግቧል።... 30.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-30T10:21+0300
2024-08-30T10:21+0300
2024-08-30T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ለብሄራዊ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን ጉዞ ሰረዙ
10:21 30.08.2024 (የተሻሻለ: 10:44 30.08.2024)
ሰብስክራይብ