🪖 ውጥረት እያየለ በመጣበት አፍሪካ ቀንድ ግብፅ ጦሯን በሶማሊያ ማሰማራቷን ተዘገበ

ሰብስክራይብ
🪖 ውጥረት እያየለ በመጣበት አፍሪካ ቀንድ ግብፅ ጦሯን በሶማሊያ ማሰማራቷን ተዘገበግብፅ 10,000 የሚደርሱ ወታደሮችን ያሰማራች ሲሆን የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኤልሲሲ እና የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ መካከል የተደረሰው የመከላከያ ስምምነት አካል መሆኑን የሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።ይህ እርምጃ ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ የሚነሱ ውዝግቦችን ጨምሮ ከሰፊው ጂኦፖለቲካዊ ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው።ስምምነቱ በ2025 በሶማሊያ የሚገኘውን የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮን በመተካት በቅርቡ በሶማሊያ ከሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ጋር የተጣጣመ ነው።የቪዲዮ ምስሉ ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ ነውስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0