https://amh.sputniknews.africa
ከጥር ወር ጀምሮ በ13 የአፍሪካ ሀገራት ከ22,800 በላይ ሰዎች በዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ እንደተያዙ እና ቢያንስ 622 ሰዎች በበሽታው እንደሞቱ የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል አስታወቀ
ከጥር ወር ጀምሮ በ13 የአፍሪካ ሀገራት ከ22,800 በላይ ሰዎች በዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ እንደተያዙ እና ቢያንስ 622 ሰዎች በበሽታው እንደሞቱ የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ከጥር ወር ጀምሮ በ13 የአፍሪካ ሀገራት ከ22,800 በላይ ሰዎች በዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ እንደተያዙ እና ቢያንስ 622 ሰዎች በበሽታው እንደሞቱ የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል አስታወቀ ባሳለፈነው ሳምንት የበሽታው ስርጭት በ200%... 28.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-28T20:16+0300
2024-08-28T20:16+0300
2024-08-28T20:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
ከጥር ወር ጀምሮ በ13 የአፍሪካ ሀገራት ከ22,800 በላይ ሰዎች በዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ እንደተያዙ እና ቢያንስ 622 ሰዎች በበሽታው እንደሞቱ የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል አስታወቀ
20:16 28.08.2024 (የተሻሻለ: 20:46 28.08.2024) ከጥር ወር ጀምሮ በ13 የአፍሪካ ሀገራት ከ22,800 በላይ ሰዎች በዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ እንደተያዙ እና ቢያንስ 622 ሰዎች በበሽታው እንደሞቱ የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል አስታወቀ ባሳለፈነው ሳምንት የበሽታው ስርጭት በ200% እንደጨመረ የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ጂን ካሴያ በበይነ መረብ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል። ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ሪፐብሊክ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኙ ማእከል እንደሆነች ተገልጿል። እድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት በብዛት ተጠቅተዋልም ተብሏል። በቅርብ ሳምንታት የሕክምና ተቋማት ከዝንጀሮ ፈንጣጣ ጋር በተያያዘ የተጠቁና የሞቱ ሰዎችን በሚመለከት የተለያየ መረጃ ሪፖርት እያደረጉ ሲሆን ይህ እየሆነ ያለው አንዳንድ ላቦራቶሪዎች በበሽታው እንደተያዙ የተረጋገጡ ሰዎችን ሲመዘግቡ ሌሎች የተጠረጠሩትንም ሪፖርት ስለሚያደርጉ ነው ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia