የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በኩርስክ ክልል የኒውክሌር አደጋ እንደተደቀነ አስጠነቀቁ ራፋኤል ግሮሲ የዩክሬን ጥቃቶችን ተከትሎ ያለውን ሁኔታ ለመገምገም ዛሬ ማክሰኞ በኩርስክ ክልል በሚገኘው የሩሲያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ደርሰዋል። ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን እንዴት መከላከል እንደሚቻል ከሩሲያ ባልደረቦቻቸው ጋር በጋራ ግምገማ እንደሚያካሂዱ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በኩርስክ ክልል የኒውክሌር አደጋ እንደተደቀነ አስጠነቀቁ
የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በኩርስክ ክልል የኒውክሌር አደጋ እንደተደቀነ አስጠነቀቁ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በኩርስክ ክልል የኒውክሌር አደጋ እንደተደቀነ አስጠነቀቁ ራፋኤል ግሮሲ የዩክሬን ጥቃቶችን ተከትሎ ያለውን ሁኔታ ለመገምገም ዛሬ ማክሰኞ በኩርስክ ክልል በሚገኘው የሩሲያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ... 27.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-27T16:37+0300
2024-08-27T16:37+0300
2024-08-27T17:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በኩርስክ ክልል የኒውክሌር አደጋ እንደተደቀነ አስጠነቀቁ
16:37 27.08.2024 (የተሻሻለ: 17:23 27.08.2024)
ሰብስክራይብ