ግብፅ ከጋዛ ሰርጥ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የእስራኤላውያን ወታደሮችን ይዞታ መቀጠል እንደምትቃወም ገልጻለች ሲል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል በጋዛ የተኩስ አቁም ድርድር ቁልፍ አደራዳሪ የሆነችው ግብፅ በስትራቴጂካዊው የፊላዴልፊ መተላለፊያ የትኛውንም ዓይነት የእስራኤል ቆይታ እንደማትቀበል አስታውቃለች። የራፋ መሻገሪያን የሚያቅፈው እና ከእስራኤል ቀጥተኛ ቁጥጥር ውጪ ከፍልስጤም ግዛት ብቸኛ መውጪያ የሆነው ይህ መተላለፊያ የድርድሩ ዋና መከራከሪያ ነጥብ እንደሆነ እና የእስራኤል ኃይሎች ከአካባቢው ለቀው እንዲወጡ እየቀረበ ያለወ ጥሪ እየጨመረ እንደመጣ ታውቋል። ምንም እንኳን ዋሽንግተን የተወሰኑ ለውጦች እንዳሉ ብትገልጽም በኳታር፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ግብፅ አማካኝነት የሚደረጉ የሽምግልና ጥረቶች በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ማምጣታቸው አጠራጣሪ ሆኗል። የእስራኤል ጦር በግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ የፍልስጤምን የራፋ ማቋረጫ የተቆጣጥረ ሲሆን ወሳኝ የሆነውን የእርዳታ መስመር በመዝጋቱ ከግብፅ እና ከሌሎች ሀገራት ሰፊ ውግዘት ደርሶበታል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ግብፅ ከጋዛ ሰርጥ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የእስራኤላውያን ወታደሮችን ይዞታ መቀጠል እንደምትቃወም ገልጻለች ሲል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል
ግብፅ ከጋዛ ሰርጥ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የእስራኤላውያን ወታደሮችን ይዞታ መቀጠል እንደምትቃወም ገልጻለች ሲል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል
Sputnik አፍሪካ
ግብፅ ከጋዛ ሰርጥ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የእስራኤላውያን ወታደሮችን ይዞታ መቀጠል እንደምትቃወም ገልጻለች ሲል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል በጋዛ የተኩስ አቁም ድርድር ቁልፍ አደራዳሪ የሆነችው ግብፅ በስትራቴጂካዊው የፊላዴልፊ... 27.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-27T15:52+0300
2024-08-27T15:52+0300
2024-08-27T16:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ግብፅ ከጋዛ ሰርጥ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የእስራኤላውያን ወታደሮችን ይዞታ መቀጠል እንደምትቃወም ገልጻለች ሲል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል
15:52 27.08.2024 (የተሻሻለ: 16:23 27.08.2024)
ሰብስክራይብ