የብራዚል፣ ኢንዶኔዥያ እና ደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ኢንደስትሪ የዩክሬንን ቀውስ እያባባሰ ነው ብለው እንደሚያምኑ የቻይና ልዑክ ተናገሩ ከሐምሌ 21 እስከ ነሐሴ 1 ባለው ጊዜ ውስጥ የቻይና የዩሬዥያ ጉዳዮች ልዩ መልዕክኛ ሊ ሁይ ብራዚል፣ ደቡብ አፍሪካ እና ኢንዶኔዢያን ጎብኝተው በዩክሬን ቀውስ አፈታት ዙርያ ከባለስልጣናት ጋር ተወያይተዋል። "የቀውሱ መራዘም ምክንያት ሩሲያ እና ዩክሬን ብቻ እንዳልሆኑና ግጭቱን የሚዘውሩት የተወሰኑ ወታደራዊ-ኢንዱስትሪዎች እነደሆኑ ሁሉም ወገኖች ያምናሉ" ሲሉ በዩክሬን ቀውስ የልዩ ተወካዩ አራተኛ ዙር "ሸትል ዲፕሎማሲ" ውጤትን በተመለከተ በተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መልዕክተኛው ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የብራዚል፣ ኢንዶኔዥያ እና ደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ኢንደስትሪ የዩክሬንን ቀውስ እያባባሰ ነው ብለው እንደሚያምኑ የቻይና ልዑክ ተናገሩ
የብራዚል፣ ኢንዶኔዥያ እና ደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ኢንደስትሪ የዩክሬንን ቀውስ እያባባሰ ነው ብለው እንደሚያምኑ የቻይና ልዑክ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የብራዚል፣ ኢንዶኔዥያ እና ደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ኢንደስትሪ የዩክሬንን ቀውስ እያባባሰ ነው ብለው እንደሚያምኑ የቻይና ልዑክ ተናገሩ ከሐምሌ 21 እስከ ነሐሴ 1 ባለው ጊዜ ውስጥ የቻይና የዩሬዥያ ጉዳዮች ልዩ መልዕክኛ ሊ ሁይ ብራዚል፣ ደቡብ አፍሪካ... 27.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-27T15:17+0300
2024-08-27T15:17+0300
2024-08-27T15:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የብራዚል፣ ኢንዶኔዥያ እና ደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ኢንደስትሪ የዩክሬንን ቀውስ እያባባሰ ነው ብለው እንደሚያምኑ የቻይና ልዑክ ተናገሩ
15:17 27.08.2024 (የተሻሻለ: 15:46 27.08.2024)
ሰብስክራይብ