ቭላድሚር ፑቲን ከናሬንድራ ሞዲ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የሩሲያን ቁልፍ አቋሞች ግልጽ እንዳደረጉ ክሬምሊን አስታውቋል የሩሲያ ፕሬዝዳንት ከህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ባደረጉት ውይይት በኪዬቭ አገዛዝ እና በምዕራባውያን ደጋፊዎቹ የተያዘውን አጥፊ ፖሊሲ በተመለከተ ቁልፍ ግምገማ ማድረጋቸውን ክሬምሊን ጨምሮ ገልጿል። ሞዲ ወደ ኪዬቭ ስላደረጉት ጉብኝት ውጤት ለፑቲን እንዳሳወቁ እና ለሰላም እልባት አስተዋጸኦ ለማበርከት ፍላጎት እንዳላቸው አፅንዖት መስጠታቸውንም ክሬምሊን አስታውቋል። ፑቲን ግጭቱን መፍታት በተመለከተ የሩሲያን አቋም ዘርዝረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቭላድሚር ፑቲን ከናሬንድራ ሞዲ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የሩሲያን ቁልፍ አቋሞች ግልጽ እንዳደረጉ ክሬምሊን አስታውቋል
ቭላድሚር ፑቲን ከናሬንድራ ሞዲ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የሩሲያን ቁልፍ አቋሞች ግልጽ እንዳደረጉ ክሬምሊን አስታውቋል
Sputnik አፍሪካ
ቭላድሚር ፑቲን ከናሬንድራ ሞዲ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የሩሲያን ቁልፍ አቋሞች ግልጽ እንዳደረጉ ክሬምሊን አስታውቋል የሩሲያ ፕሬዝዳንት ከህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ባደረጉት ውይይት በኪዬቭ አገዛዝ እና... 27.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-27T14:33+0300
2024-08-27T14:33+0300
2024-08-27T15:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቭላድሚር ፑቲን ከናሬንድራ ሞዲ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የሩሲያን ቁልፍ አቋሞች ግልጽ እንዳደረጉ ክሬምሊን አስታውቋል
14:33 27.08.2024 (የተሻሻለ: 15:23 27.08.2024)
ሰብስክራይብ