የሩሲያ ጦር አሜሪካ ሰሩን የዩክሬን ጦር ኃይሎች ሂማርስ ባለብዙ ሮኬት አስወንጨፊያ ስርዓትን አወደመ።

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር አሜሪካ ሰሩን የዩክሬን ጦር ኃይሎች ሂማርስ ባለብዙ ሮኬት አስወንጨፊያ ስርዓትን አወደመ። የኢስካንደር-ኤም ሚሳኤል ስርዓትን በሚያንቀሳቅሰው የወታደር ክፍል የተካሄደው ጥቃት በሱሚ ክልል ውስጥ በስቴፓኖቭካ ሰፈራ አቅራቢያ በተጋለጠው የሂማርስ ቦታ ላይ ያነጣጠረ ነበር። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0