የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል ወታደራዊ ዘመቻው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ከአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ በቲንዛኦዌተን ሰፈራ እንደተካሄደ የማሊ የዜና አውታር ማሊጄት የብሐራዊ የጦር መኮንንን ጠቅሶ ሰኞ እለት ዘግቧል። የመከላከያ ኃይሉ ባካሄደው የአየር ጥቃት አሸባሪዎችን ማጥፋት እንደቻለ የዜና አውታሩ ዘግቧል። የማሊ መከላከያ ኃይል የሀገሪቱን ህዝብ እና ንብረት በመላው ማሊ ለመጠበቅ ዝግጁ እንደሆነ አረጋግጧል ሲልም ማሊጄት ጨምሮ ገልጿል። የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላዬ ዲዮፕ መንግሥት ሁሉንም ግዛት እንደሚቆጣጠር እና ጦሩ ቀሪ አሸባሪ እና ተገንጣይ ቡድኖችን እያጠቃ እንደሚገኝ ለስፑትኒክ በመጋቢት ወር ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል
የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል ወታደራዊ ዘመቻው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ከአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ በቲንዛኦዌተን ሰፈራ እንደተካሄደ የማሊ የዜና አውታር ማሊጄት የብሐራዊ የጦር መኮንንን ጠቅሶ... 27.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-27T13:42+0300
2024-08-27T13:42+0300
2024-08-27T14:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል
13:42 27.08.2024 (የተሻሻለ: 14:23 27.08.2024)
ሰብስክራይብ