የሱዳን ድንገተኛ አደጋ፦ የአርባአት ግድብ ተደርምሶ በአቅራቢያው የሚገኙ በደርዘን የሚቆጠሩ መንደሮችን በጎርፍ አጥለቀለቀ በምስራቅ ሱዳን የቀይ ባህር ግዛት ነዋሪዎች ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ድንገተኛ አደጋ ገጥሟቸዋል። ከፖርት ሱዳን ከተማ በስተሰሜን 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው የአርባአት ግድብ በመደርመሱ በርካታ መንደሮች በጎርፍ የተጥለቀለቁ ሲሆን በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። ከ100 በላይ ሰዎች መጥፋታቸውን የሱዳን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ምስሎቹ ከማህበራዊ ትስስር ገጾች የተገኙ ናቸው ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ድንገተኛ አደጋ፦ የአርባአት ግድብ ተደርምሶ በአቅራቢያው የሚገኙ በደርዘን የሚቆጠሩ መንደሮችን በጎርፍ አጥለቀለቀ
የሱዳን ድንገተኛ አደጋ፦ የአርባአት ግድብ ተደርምሶ በአቅራቢያው የሚገኙ በደርዘን የሚቆጠሩ መንደሮችን በጎርፍ አጥለቀለቀ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ድንገተኛ አደጋ፦ የአርባአት ግድብ ተደርምሶ በአቅራቢያው የሚገኙ በደርዘን የሚቆጠሩ መንደሮችን በጎርፍ አጥለቀለቀ በምስራቅ ሱዳን የቀይ ባህር ግዛት ነዋሪዎች ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ድንገተኛ አደጋ ገጥሟቸዋል። ከፖርት ሱዳን ከተማ... 26.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-26T17:44+0300
2024-08-26T17:44+0300
2024-08-26T18:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሱዳን ድንገተኛ አደጋ፦ የአርባአት ግድብ ተደርምሶ በአቅራቢያው የሚገኙ በደርዘን የሚቆጠሩ መንደሮችን በጎርፍ አጥለቀለቀ
17:44 26.08.2024 (የተሻሻለ: 18:23 26.08.2024)
ሰብስክራይብ