ሩሲያ የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ዱሮቭ እስርን በተመለከተ ዓለም አቀፍ ምላሾችን እንደምትከታተል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ "በሌሎች ጉዳዮች በሀገራችንና ስራዎቻችን ላይ ፖለቲካዊ፣ የመረጃ እና ስነ-ልቦናዊ ጫና የሚያሳድሩትን የዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ባህሪ እና ምላሽ እንከታተላለን። የሰብዓዊ መብቶችን እና የመናገር ነጻነትን ለመጠበቅ የሚያሳዩትን ቁርጠኝነት ማየትና እንፈልጋለን" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለሮሲያ 24 ብሮድካስቲንግ ተናግረዋል። የዱሮቭ እስር ረዘም ላለ ጊዜ የሚቆይ ከሆነ ሞስኮ ወደ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ትዞር እንደሆነ ሲጠየቁ ዛካሮቫ ጠበቆቹ አስፈላጊዎቹን እርምጃዎች መወያየት ይኖርባቸዋል ብለዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ዱሮቭ እስርን በተመለከተ ዓለም አቀፍ ምላሾችን እንደምትከታተል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
ሩሲያ የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ዱሮቭ እስርን በተመለከተ ዓለም አቀፍ ምላሾችን እንደምትከታተል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ዱሮቭ እስርን በተመለከተ ዓለም አቀፍ ምላሾችን እንደምትከታተል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ "በሌሎች ጉዳዮች በሀገራችንና ስራዎቻችን ላይ ፖለቲካዊ፣ የመረጃ እና ስነ-ልቦናዊ ጫና የሚያሳድሩትን የዓለም... 26.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-26T10:17+0300
2024-08-26T10:17+0300
2024-08-26T10:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ዱሮቭ እስርን በተመለከተ ዓለም አቀፍ ምላሾችን እንደምትከታተል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
10:17 26.08.2024 (የተሻሻለ: 10:46 26.08.2024)
ሰብስክራይብ