በኮንጎ ሪፐብሊክ 21 ሰዎች በኤምፖክስ መያዛቸው ተረጋገጠ በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት 158 የተጠረጠሩ ሰዎች እንደነበሩ እና ባሳለፍነው ሐሙስ የተረጋገጡትን ሁለት ሰዎች ጨምሮ በቫይረሱ የተያዙ 21 ሰዎች መመዝገባቸውን የጤና ሚኒስትሩ ጊልበርት ሞኮኪ እሁድ ዕለት በመንግስት ቴሌቪዥን ቀርበው ተናግረዋል። የአፍሪካ ህብረት የኤምፖክስ ቫይረስ ስርጭትን ተከትሎ ነሐሴ 7 ቀን በሽታው የህብረተሰብ ጤና አደጋ መሆኑን አስታውቋል። በዚህ ዓመት በ18 የአፍሪካ ሀገራት ወደ 40,000 የሚጠጉ በኤምፖክስ የተያዙ ሰዎች እና ከ1,400 በላይ ሞት ተመዝግቧል። የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የተከሰተውን የኤምፖክስ ወረርሽኝ ዓለም አቀፍ የህዝብ ጤና ስጋት ነው ሲል ነሐሴ 9 ቀን አውጇል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኮንጎ ሪፐብሊክ 21 ሰዎች በኤምፖክስ መያዛቸው ተረጋገጠ
በኮንጎ ሪፐብሊክ 21 ሰዎች በኤምፖክስ መያዛቸው ተረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
በኮንጎ ሪፐብሊክ 21 ሰዎች በኤምፖክስ መያዛቸው ተረጋገጠ በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት 158 የተጠረጠሩ ሰዎች እንደነበሩ እና ባሳለፍነው ሐሙስ የተረጋገጡትን ሁለት ሰዎች ጨምሮ በቫይረሱ የተያዙ 21 ሰዎች መመዝገባቸውን የጤና ሚኒስትሩ ጊልበርት ሞኮኪ... 26.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-26T10:25+0300
2024-08-26T10:25+0300
2024-08-26T11:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий