ሄዝቦላ በመጀመሪያ አፀፋዊ ምላሹ እስራኤል ውስጥ 11 ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ አስታወቀ "የመጀመሪያው ደረጃ ሙሉ በሙሉ የተሳካ ነበር። ይህ በእስራኤል ይዞታዎች እና ምሽጎች ላይ የደረሰው ጥቃት፤ ድሮኖች እስራኤል ውስጥ ወደሚገኙ ዋና ኢላማዎች እንዲበሩ ለማረጋገጥ የተካሄደ ነበር። ድሮኖቹ በእቅዱ መሰረት በረዋል" ሲል የንቅናቄው የፕሬስ አገልግሎት ገልጿል። ዒላማዎቹ ሶስት የእስራኤል መከላከያ ኃይል የጦር ሰፈሮች፣ በጎላን ተራሮች የሚገኙ ሁለት የጦር ሰፈሮች፣ ሶስት ምሽጎች እና በርካታ ይዞታዎችን ያካትታሉ። ሄዝቦላ እስራኤል በቤይሩት ከተማ መኖሪያ ሰፈሮች ላደረሰችው ጥቃት እና ለኮማንደር ፉአድ ሹክር ግድያ አጸፋዊ ምላሽ መጀመሩን ቀደም ብሎ እሑድ እለት አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሄዝቦላ በመጀመሪያ አፀፋዊ ምላሹ እስራኤል ውስጥ 11 ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ አስታወቀ
ሄዝቦላ በመጀመሪያ አፀፋዊ ምላሹ እስራኤል ውስጥ 11 ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሄዝቦላ በመጀመሪያ አፀፋዊ ምላሹ እስራኤል ውስጥ 11 ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ አስታወቀ "የመጀመሪያው ደረጃ ሙሉ በሙሉ የተሳካ ነበር። ይህ በእስራኤል ይዞታዎች እና ምሽጎች ላይ የደረሰው ጥቃት፤ ድሮኖች እስራኤል ውስጥ ወደሚገኙ ዋና ኢላማዎች... 25.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-25T16:02+0300
2024-08-25T16:02+0300
2024-08-25T16:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሄዝቦላ በመጀመሪያ አፀፋዊ ምላሹ እስራኤል ውስጥ 11 ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ አስታወቀ
16:02 25.08.2024 (የተሻሻለ: 16:46 25.08.2024)
ሰብስክራይብ