ማሊ የፈረንሳዩን ላ ሼና ፎ (LCI) ስርጭት ለ2 ወራት አቋርጠች የፈረንሳይ የዜና ማሰራጫ ጣቢያ ሽብርተኝነትን ተገቢ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ እና የሀገሪቱን መከላከያ ኃይል በማጣጣል እንዲሁም ውስጣዊ አለመረጋጋትን በማነሳሳት እንደተከሰሰ የማሊ ኮሙዩኒኬሽን ዲፓርትመንትን ጠቅሶ የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ቅዳሜ እለት ዘግቧል። እ.አ.አ ሰኔ 2023 የቡርኪናፋሶ ከፍተኛ የኮሙኒኬሽን ምክር ቤት ጣቢያው በሀገሪቱ ውስጥ ስላለው ግጭት ሃሰተኛ መረጃ በመንዛቱ ለሦስት ወራት ያህል በሀገሪቱ ውስጥ ስርጭቱን እንዳያስተላለፍ አግዷል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ማሊ የፈረንሳዩን ላ ሼና ፎ (LCI) ስርጭት ለ2 ወራት አቋርጠች
ማሊ የፈረንሳዩን ላ ሼና ፎ (LCI) ስርጭት ለ2 ወራት አቋርጠች
Sputnik አፍሪካ
ማሊ የፈረንሳዩን ላ ሼና ፎ (LCI) ስርጭት ለ2 ወራት አቋርጠች የፈረንሳይ የዜና ማሰራጫ ጣቢያ ሽብርተኝነትን ተገቢ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ እና የሀገሪቱን መከላከያ ኃይል በማጣጣል እንዲሁም ውስጣዊ አለመረጋጋትን በማነሳሳት እንደተከሰሰ የማሊ... 25.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-25T12:02+0300
2024-08-25T12:02+0300
2024-08-25T12:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий