https://amh.sputniknews.africa
በትላንትናው እለት ሶስት አሜሪካ ሰራሽ አታካምስ ሚሳኤሎችን እና አምስት ፈረንሣይ ሰራሽ በሀመር የሚመሩ ፈንጂዎች በሩሲያ አየር መከላከያ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በትላንትናው እለት ሶስት አሜሪካ ሰራሽ አታካምስ ሚሳኤሎችን እና አምስት ፈረንሣይ ሰራሽ በሀመር የሚመሩ ፈንጂዎች በሩሲያ አየር መከላከያ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
Sputnik አፍሪካ
በትላንትናው እለት ሶስት አሜሪካ ሰራሽ አታካምስ ሚሳኤሎችን እና አምስት ፈረንሣይ ሰራሽ በሀመር የሚመሩ ፈንጂዎች በሩሲያ አየር መከላከያ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።ከሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተሰጡ ተጨማሪ ቁልፍ... 24.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-24T18:05+0300
2024-08-24T18:05+0300
2024-08-24T18:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
በትላንትናው እለት ሶስት አሜሪካ ሰራሽ አታካምስ ሚሳኤሎችን እና አምስት ፈረንሣይ ሰራሽ በሀመር የሚመሩ ፈንጂዎች በሩሲያ አየር መከላከያ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
18:05 24.08.2024 (የተሻሻለ: 18:46 24.08.2024) በትላንትናው እለት ሶስት አሜሪካ ሰራሽ አታካምስ ሚሳኤሎችን እና አምስት ፈረንሣይ ሰራሽ በሀመር የሚመሩ ፈንጂዎች በሩሲያ አየር መከላከያ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።ከሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተሰጡ ተጨማሪ ቁልፍ ነጥቦች፡-🟠 የሩሲያ ጦር የዩክሬን ኤስ-125 የአየር መከላከያ ሚሳኤሎችን ፣ሁለት የኤሌክትሮኒክስ የጦር ጣቢያዎች ፣የነዳጅ እና የቅባት ማከማቻ መጋዘንን እና የድሮን ማምረቻ ተቋም በአንድ ቀን አውድሟል።🟠 ዩክሬን ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከ2,100 በላይ ወታደሮቿን በሩሲያ ልዩ ኦፕሬሽን ዞን ውስጥ አጥታለች።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia