የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚያስችሉ መንገዶችን ለመክፈት ተስማሙየሱዳን ታጣቂ ሃይሎች እና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች (RSF) በሁለት መንገዶች ሰብአዊ እርዳታን ለማድረስ ከስምምነት ላይ ደርሰዋል፤ በዳርፉር በስተምዕራብ በሚገኘው አድሬ ድንበር እና በዳባ መስመር ፖርት ሱዳንን ከሰሜን እና ምዕራባዊ የሀገሪቱ ክፍሎች ጋር የሚያገናኘው መስመር። ይህ ውሳኔ በሱዳን ቀውስ ዙሪያ ለተከታታይ 10 ቀናት በጄኔቫ የተካሄደው ድርድር ውጤት ነው።በዳርፉር ለሚገኙ የተራቡ ዜጎች የሚሆን ሰብዓዊ ርዳታ የጫኑ መኪኖች ወደ ሥፍራው እየተጓዙ መሆናቸውን በመግለጫው ተመላክቷል።እ.አ.አ ከነሀሴ 14 ጀምሮ በሱዳን የሰብአዊ አቅርቦትን ለማሻሻል ያለመ ውይይት በጄኔቭ ተካሂዷል ። በውይይቱ ላይ ከግብፅ፣ ከሳዑዲ አረቢያ፣ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ከስዊዘርላንድ፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ከአፍሪካ ህብረት እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ልዑካን አባላት ተሳትፈዋል። ሁለቱም የግጭቱ ተዋንያኖች የተጋበዙ ቢሆንም የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ብቻ ልዑኩን ልከዋል። በውይይቱ ላይ የሱዳን ታጣቂ ሃይሎች በአካል ያልተገኙ ሲሆን በሩቁ ሆነው ግን ተሳትፈዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚያስችሉ መንገዶችን ለመክፈት ተስማሙ
የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚያስችሉ መንገዶችን ለመክፈት ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚያስችሉ መንገዶችን ለመክፈት ተስማሙየሱዳን ታጣቂ ሃይሎች እና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች (RSF) በሁለት መንገዶች ሰብአዊ እርዳታን ለማድረስ ከስምምነት ላይ ደርሰዋል፤ በዳርፉር በስተምዕራብ በሚገኘው... 24.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-24T16:42+0300
2024-08-24T16:42+0300
2024-08-24T17:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚያስችሉ መንገዶችን ለመክፈት ተስማሙ
16:42 24.08.2024 (የተሻሻለ: 17:23 24.08.2024)
ሰብስክራይብ