እ.ኤ.

ሰብስክራይብ
እ.ኤ.አ ከጥቅምት 2023 ጀምሮ እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ላይ ባካሄደችው ጥቃት 564 ሰዎች መሞታቸውን የሊባኖስ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ“በእስራኤል ጥቃት ሰለባ የሆኑ ሰዎች ቁጥር ወደ 564 ከፍ ብሏል፣ 1,848 ዜጎች ደግሞ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ሚኒስቴሩ አስታውቋል። በተጨማሪም  ከእስራኤል ጋር ያለው ግጭት መባባሱን ተከትሎ ግጭቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በደቡባዊ ሊባኖስ ከ110,000 በላይ ሰዎች  መፈናቀላቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል። እ.ኤ.አ በጥቅምት 2023 የእስራኤል ወታደራዊ ዘመቻ በጋዛ ሰርጥ ከጀመረ በኋላ በእስራኤል እና በሊባኖስ ድንበር ላይ ያለው ሁኔታ ተባብሷል። የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት እና የሊባኖስ የሂዝቦላ ተዋጊዎች በድንበር አካባቢ አንዱ ሌላው ላይ ጥቃት ሲሰነዝሩ ቆይተዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0