https://amh.sputniknews.africa
የ59 አመቱ እንግሊዛዊ የቴክኖሎጂ ባለቤት ሚካኤል ሊንች እና የ18 ዓመቷ ሴት ልጁ ሃና በሲሲሊ የባህር ዳርቻ ባጋጠማቸው የጀልባ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የሲሲሊ ሲቪል መከላከያ አገልግሎትን ጠቅሶ የእንግሊዝ ሚዲያ ዘግቧል
የ59 አመቱ እንግሊዛዊ የቴክኖሎጂ ባለቤት ሚካኤል ሊንች እና የ18 ዓመቷ ሴት ልጁ ሃና በሲሲሊ የባህር ዳርቻ ባጋጠማቸው የጀልባ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የሲሲሊ ሲቪል መከላከያ አገልግሎትን ጠቅሶ የእንግሊዝ ሚዲያ ዘግቧል
Sputnik አፍሪካ
የ59 አመቱ እንግሊዛዊ የቴክኖሎጂ ባለቤት ሚካኤል ሊንች እና የ18 ዓመቷ ሴት ልጁ ሃና በሲሲሊ የባህር ዳርቻ ባጋጠማቸው የጀልባ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የሲሲሊ ሲቪል መከላከያ አገልግሎትን ጠቅሶ የእንግሊዝ ሚዲያ ዘግቧልከዚህ ቀደም ሱፐርያ ችት... 22.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-22T15:23+0300
2024-08-22T15:23+0300
2024-08-22T15:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
የ59 አመቱ እንግሊዛዊ የቴክኖሎጂ ባለቤት ሚካኤል ሊንች እና የ18 ዓመቷ ሴት ልጁ ሃና በሲሲሊ የባህር ዳርቻ ባጋጠማቸው የጀልባ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የሲሲሊ ሲቪል መከላከያ አገልግሎትን ጠቅሶ የእንግሊዝ ሚዲያ ዘግቧል
15:23 22.08.2024 (የተሻሻለ: 15:46 22.08.2024) የ59 አመቱ እንግሊዛዊ የቴክኖሎጂ ባለቤት ሚካኤል ሊንች እና የ18 ዓመቷ ሴት ልጁ ሃና በሲሲሊ የባህር ዳርቻ ባጋጠማቸው የጀልባ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የሲሲሊ ሲቪል መከላከያ አገልግሎትን ጠቅሶ የእንግሊዝ ሚዲያ ዘግቧልከዚህ ቀደም ሱፐርያ ችት ቤይሲያን በሲሲሊ የባህር ዳርቻ ስትሰጥም የሚያሳይ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱ ይታወሳል። የብሪታኒያ መልቲ ሚሊየነር ማይክ ሊንች እና የሞርጋን ስታንሊ የአለም አቀፍ ሊቀመንበር ጆናታን ብሉመር በጀልባዋ ተሳፍረው ነበር።መርከቧ እ.አ.አ ነሐሴ 19 ቀን በባህር ዳርቻው ላይ በደረሰ ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ምክንያት የሰጠመች ሲሆን፤ አጠቃላይ የተጎጂዎች ቁጥር አምስት ደርሷል። ሁለት ተጨማሪ የመርከቡ ተሳፋሪዎች አሁንም ድረስ አለመገኘታቸው ተዘግቧል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia