የዩክሬን መንግስት በያዝነው የበልግ ወቅት ከሩሲያ ጋር የሰላም ውይይት ለማድረግ ማቀዱን ዘገባዎች አመልክተዋልየኪየቭ መንግስት ከሞስኮ ጋር ለሁሉም የሚስማማ የእስረኞች ልውውጥ፣ የምግብ ዋስትና እና የኒውክሌር ደህንነት ጉዳይ ዙሪያ እንደሚወያይ ይጠበቃል ሲል የኪየቭ ኢንዲፔንደንት የዜና ፖርታል የዩክሬኑን መሪ ዘሌንስኪን ምንጭ ጠቅሶ ዘግቧል። ቀደም ሲል የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ በኩርስክ ክልል ከተፈፀመው የሽብር ድርጊት በኋላ ጠላት ሙሉ በሙሉ እስኪሸነፍ ድረስ ከኪየቭ ጋር ምንም አይነት ድርድር እንደማይኖር መናገራቸው ይታወሳል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን መንግስት በያዝነው የበልግ ወቅት ከሩሲያ ጋር የሰላም ውይይት ለማድረግ ማቀዱን ዘገባዎች አመልክተዋል
የዩክሬን መንግስት በያዝነው የበልግ ወቅት ከሩሲያ ጋር የሰላም ውይይት ለማድረግ ማቀዱን ዘገባዎች አመልክተዋል
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን መንግስት በያዝነው የበልግ ወቅት ከሩሲያ ጋር የሰላም ውይይት ለማድረግ ማቀዱን ዘገባዎች አመልክተዋልየኪየቭ መንግስት ከሞስኮ ጋር ለሁሉም የሚስማማ የእስረኞች ልውውጥ፣ የምግብ ዋስትና እና የኒውክሌር ደህንነት ጉዳይ ዙሪያ እንደሚወያይ ይጠበቃል... 22.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-22T12:26+0300
2024-08-22T12:26+0300
2024-08-22T12:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዩክሬን መንግስት በያዝነው የበልግ ወቅት ከሩሲያ ጋር የሰላም ውይይት ለማድረግ ማቀዱን ዘገባዎች አመልክተዋል
12:26 22.08.2024 (የተሻሻለ: 12:46 22.08.2024)
ሰብስክራይብ