ሩሲያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ያላትን ተሞክሮ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን ገለጸችበኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን የተመራ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ባለሙያዎች ልዑክ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን የጎበኙ ሲሆን፤ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታዬ ግርማ(ዶ/ር) በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎችን በሚመለከት ገለጻ አድርገውላቸዋል። "ኢትዮጵያ በአጭር ጊዜ ውስጥ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ምርምርና ትግበራ የሚበረታታ ሥራ መስራቷን ከጉብኝቱ ተረድተናል " ሲሉ አምባሳደሩ ተናግረዋል፡፡በተለይም ቴክኖሎጂና ዘመናዊነትን የእድገት መሠረት ለማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ባላቸው ፍላጎት በርካታ ለውጦች በአጭር ጊዜ ውስጥ መምጣታቸውን ገልጸዋል፡፡ኢትዮጵያ ዘርፉን አጠናክራ ለማስቀጠል በምታደርገው ጥረት ሩሲያ ያላትን ልምድ ከማካፈል ጀምሮ በጋራ ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ያላትን ተሞክሮ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን ገለጸች
ሩሲያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ያላትን ተሞክሮ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ያላትን ተሞክሮ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን ገለጸችበኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን የተመራ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ባለሙያዎች ልዑክ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን የጎበኙ ሲሆን፤... 21.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-21T19:31+0300
2024-08-21T19:31+0300
2024-08-21T20:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ያላትን ተሞክሮ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን ገለጸች
19:31 21.08.2024 (የተሻሻለ: 20:23 21.08.2024)
ሰብስክራይብ