በኬንያ በአውቶብስ ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ 14 ሰዎች መሞታቸውን እና 55 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ዘገባዎች አመልክተዋልበናኩሩ-ኤልዶሬት አውራ ጎዳና ላይ እየተጓዘ የነበረው የአውቶብስ ሹፌር አውቶቢሱን መቆጣጠር አቅቶት በርካታ መኪኖችን ገጭቶ ወደ ጉድጓድ ውስጥ መግባቱን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። አውቶቡሱ በጉዞው ሁሉ የቴክኒክ ችግር እንደነበረበት አንድ ተሳፋሪ ለአንድ ጋዜጣ ተናግሯል። የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የነፍስ አድን ሠራተኞች አስታውቀዋል።ፎቶዎች ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኙ ናቸው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኬንያ በአውቶብስ ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ 14 ሰዎች መሞታቸውን እና 55 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል
በኬንያ በአውቶብስ ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ 14 ሰዎች መሞታቸውን እና 55 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል
Sputnik አፍሪካ
በኬንያ በአውቶብስ ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ 14 ሰዎች መሞታቸውን እና 55 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ዘገባዎች አመልክተዋልበናኩሩ-ኤልዶሬት አውራ ጎዳና ላይ እየተጓዘ የነበረው የአውቶብስ ሹፌር አውቶቢሱን መቆጣጠር አቅቶት በርካታ መኪኖችን ገጭቶ ወደ... 21.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-21T13:06+0300
2024-08-21T13:06+0300
2024-08-21T16:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኬንያ በአውቶብስ ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ 14 ሰዎች መሞታቸውን እና 55 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል
13:06 21.08.2024 (የተሻሻለ: 16:23 21.08.2024)
ሰብስክራይብ