በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 20 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል' ጂሰስ ክራይስት ' የተባለችው ጀልባ 300 የሚጠጉ ሰዎችን አሳፍራ በሉኪ ወንዝ ላይ በመጓዝ ላይ ሳለች በቁርጥራጭ እንጨቶች ጋር በመላተሟ ሰኞ ሌሊት ሰጥማለች። የአካባቢው ባለስልጣናት ቀደም ሲል 43 ሰዎች በህይወት መገኘታቸውን እንዲሁም የሶስት ሰዎች አስከሬን መገኘቱን አረጋግጠዋል። አስከሬኖቹ በሜይ-ንዶምቤ ግዛት ውስጥ በሚገኘው ማድጆኮ መንደር አቅራቢያ መገኘቱን አክቱዋላይት የዜና አውታር ዘግቧል። ጀልባው 300 ሰዎችን ለማጓጓዝ የሚያስችል አለመሆኑ ለመስጠሟ መንስኤ ሊሆን እንደሚችል ዘገባው አመልክቷል። ቀደም ሲል የወጡ ዘገባዎችም ድርጊቱን ተከትሎ ወደ 100 የሚጠጉ ሰዎች መጥፋታቸውን ገልጸዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 20 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 20 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል
Sputnik አፍሪካ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 20 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል' ጂሰስ ክራይስት ' የተባለችው ጀልባ 300 የሚጠጉ ሰዎችን አሳፍራ በሉኪ ወንዝ ላይ በመጓዝ ላይ ሳለች በቁርጥራጭ እንጨቶች ጋር በመላተሟ... 21.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-21T14:33+0300
2024-08-21T14:33+0300
2024-08-21T16:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 20 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባዎች አመላክተዋል
14:33 21.08.2024 (የተሻሻለ: 16:23 21.08.2024)
ሰብስክራይብ