አልጄሪያ በጎርፍ ለተጎዱ የኒጀር ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ ለገሰችእ.አ.አ ነሃሴ 19 ከአልጄሪያው ቡፋሪክ አየር ሃይል ማረፊያ ወደ ኒያሚ አውሮፕላን አየር ማረፊያ እርዳታ የጫኑ 4 የጦር አውሮፕላኖች ወደ ኒጀር ማቅናታቸውን የአልጄሪያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።በአልጄሪያ ቀይ ጨረቃ የተለገሱ የምግብ፣ የመድሃኒት እና የህክምና መሳሪያዎች እንዲሁም ድንኳን እና ፍራሾች ይገኙበታል።እርምጃው በቅርቡ በኒጀር የጎርፍ አደጋ ያስከተለውን ውድመት” ተከትሎ፤ “ከወንድማማች እና ወዳጃዊ ሀገራት ጋር ያለውን የትብብር መርህ መሠረት አድርጎ የተለገሰ መሆኑ ተገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አልጄሪያ በጎርፍ ለተጎዱ የኒጀር ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ ለገሰች
አልጄሪያ በጎርፍ ለተጎዱ የኒጀር ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ ለገሰች
Sputnik አፍሪካ
አልጄሪያ በጎርፍ ለተጎዱ የኒጀር ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ ለገሰችእ.አ.አ ነሃሴ 19 ከአልጄሪያው ቡፋሪክ አየር ሃይል ማረፊያ ወደ ኒያሚ አውሮፕላን አየር ማረፊያ እርዳታ የጫኑ 4 የጦር አውሮፕላኖች ወደ ኒጀር ማቅናታቸውን የአልጄሪያ የመከላከያ ሚኒስቴር... 21.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-21T12:00+0300
2024-08-21T12:00+0300
2024-08-21T12:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий