የኳታር አየር መንገድ ከደቡብ አፍሪካው ኤርሊንክ አየር መንገድ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታወቀ "የኳታር አየር መንገድ ግሩፕ ከደቡብ አፍሪካው ፕሪሚየር ክልላዊ አየር መንገድ-ኤርሊንክ 25% ድርሻ አግኝቷል። ይህ የተነገረው የባለብዙ ሽልማት አሸናፊ የሆነው የኳታር አየር መንገድ በአፍሪካ አህጉር የሚያደርገውን እንቅስቃሴ የበለጠ ለማሳደግ ያለውን ፍላጎት ተከትሎ ነው" ሲል ኩባንያው ማክሰኞ እለት በሰጠው መግለጫ ላይ አስታውቋል። ኤርሊንክ ወደ 15 የአፍሪካ ሀገራት ከ45 በላይ በረራዎችን ያደርጋል ሲል መግለጫው የገለፀ ሲሆን፥ የአየር መንገዱ ከ65 በላይ አውሮፕላኖችን ያሉት መሆኑንም አስታውቋል።የተቆጣጠሪ መሥሪያ ቤቱን ፈቃድ በመጠባበቅ ላይ በመሆኑ አሁን ላይ የስምምነቱ ዋጋ መግለፅ እንዳልተቻለ ተገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኳታር አየር መንገድ ከደቡብ አፍሪካው ኤርሊንክ አየር መንገድ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታወቀ
የኳታር አየር መንገድ ከደቡብ አፍሪካው ኤርሊንክ አየር መንገድ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኳታር አየር መንገድ ከደቡብ አፍሪካው ኤርሊንክ አየር መንገድ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታወቀ "የኳታር አየር መንገድ ግሩፕ ከደቡብ አፍሪካው ፕሪሚየር ክልላዊ አየር መንገድ-ኤርሊንክ 25% ድርሻ አግኝቷል። ይህ የተነገረው የባለብዙ ሽልማት አሸናፊ... 21.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-21T12:20+0300
2024-08-21T12:20+0300
2024-08-21T12:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኳታር አየር መንገድ ከደቡብ አፍሪካው ኤርሊንክ አየር መንገድ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታወቀ
12:20 21.08.2024 (የተሻሻለ: 12:46 21.08.2024)
ሰብስክራይብ