የኬንያ አየር መንገድ በመጀመርያው ግማሽ አመት 4 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ትርፍ በማግኘት ከአስር አመታት በላይ የቆየውን የኪሳራ ጉዞው ገትቷልየተሳፋሪዎች ቁጥር መጨመር፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መገታት እና የኬንያ መገበያያ ገንዘብ ጠንካራ መሆን ለአየር መንገዱ ትርፋማነት በምክንያትነት ተጠቅሷል።ወረርሽኙ በአለም አቀፍ ጉዞ ላይ ያስከተለው አስከፊ ጉዳት፣ ከኬንያ ሽልንግ ከፍተኛ የዋጋ ቅነሳ እና የወለድ ምጣኔ መጨመር ጋር ተዳምሮ አየር መንገዱን ወደ ኪሳራ አፋፍ ገፍቶት ነበር።የኩባንያው የመጀመርያው የግማሽ ዓመት ትርፍ 513 ሚሊዮን የኬንያ ሽልንግ ( 4 ሚሊዮን ዶላር ገደማ) ሲሆን ይህም ትልቅ ምዕራፍ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። የኬንያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አላን ኪላቩካ አየር መንገዱ ዘላቂ እድገትን እና የፋይናንስ መረጋጋትን ለማስፈን አዎንታዊ ሁኔታዎት መኖራቸውን ተናግረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኬንያ አየር መንገድ በመጀመርያው ግማሽ አመት 4 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ትርፍ በማግኘት ከአስር አመታት በላይ የቆየውን የኪሳራ ጉዞው ገትቷል
የኬንያ አየር መንገድ በመጀመርያው ግማሽ አመት 4 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ትርፍ በማግኘት ከአስር አመታት በላይ የቆየውን የኪሳራ ጉዞው ገትቷል
Sputnik አፍሪካ
የኬንያ አየር መንገድ በመጀመርያው ግማሽ አመት 4 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ትርፍ በማግኘት ከአስር አመታት በላይ የቆየውን የኪሳራ ጉዞው ገትቷልየተሳፋሪዎች ቁጥር መጨመር፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መገታት እና የኬንያ መገበያያ ገንዘብ ጠንካራ መሆን ለአየር... 21.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-21T10:28+0300
2024-08-21T10:28+0300
2024-08-21T10:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኬንያ አየር መንገድ በመጀመርያው ግማሽ አመት 4 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ትርፍ በማግኘት ከአስር አመታት በላይ የቆየውን የኪሳራ ጉዞው ገትቷል
10:28 21.08.2024 (የተሻሻለ: 10:46 21.08.2024)
ሰብስክራይብ