ዘለንስኪ ዩክሬናውያን በከፍተኛ ቁጥር ከሀገር እየወጡ እንደሆነ ተቀበሉ ከዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ባደረጉት ንግግር "ከዚህ በፊት ይህን ያህል ህዝብ ከሀገር ውጭ ኖሮን አያውቅም፤ በሚሊዮኖች ስለሚቆጠሩ ዩክሬናውያን ነው የምናወራው" ብለዋል። ሀገሪቱን ለቀው የወጡ ዜጎች "በሩሲያ ፕሮፓጋንዳ ተጽእኖ ውስጥ" እንደሆኑ እና ከሀገራቸው ጋር የነበራቸውን የባህል ግንኙነት እንደተነፈጉ ተናግረዋል። ሀገሪቱን ለቀው በወጡ የዩክሬን ዜጎች ላይ የሩሲያን ተጽእኖ ለመከላከል የዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን አንዳንድ ተግባራት የሚረከብ አዲስ ሚኒስቴር እንደሚቋቋም ዘለንስኪ ጨምረው ገልጸዋል። "በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦቻችን በሌሎች ሀገራት ይገኛሉ። ከዩክሬን ጋር ያላቸው ዝምድና እና ግንኙነት፣ እንደ ሀገር ጥቅማችንን ማስጠበቅ - ይህ ሁሉ የአዲሱ ተቋም ኃላፊነት ይሆናል" ሲሉ ዘለንስኪ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዘለንስኪ ዩክሬናውያን በከፍተኛ ቁጥር ከሀገር እየወጡ እንደሆነ ተቀበሉ
ዘለንስኪ ዩክሬናውያን በከፍተኛ ቁጥር ከሀገር እየወጡ እንደሆነ ተቀበሉ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ ዩክሬናውያን በከፍተኛ ቁጥር ከሀገር እየወጡ እንደሆነ ተቀበሉ ከዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ባደረጉት ንግግር "ከዚህ በፊት ይህን ያህል ህዝብ ከሀገር ውጭ ኖሮን አያውቅም፤ በሚሊዮኖች ስለሚቆጠሩ ዩክሬናውያን ነው የምናወራው"... 20.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-20T16:48+0300
2024-08-20T16:48+0300
2024-08-20T17:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий