የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህገ-ወጥ መንገድ የሩሲያን ድንበር አቋርጠው የሚገቡ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች በሙሉ የሩሲያ ሀይሎች ህጋዊ ኢላማ እንደሚሆኑ ለአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚ ማሰወቁን ገለጸየአሜሪካ የግል ወታደራዊ ኩባንያዎች የዩክሬን ጦር ወደ ሩሲያ ኩርስክ ግዛት ዘልቆ በመግባት ባካሄደው ጥቃት ውስጥ ተሳትፎ እንዳላቸው የሚያሳዩ ማስረጃዎች ዩናይትድ ስቴትስ በዩክሬን ግጭት ተሳትፎ እንዳላት የሚያረጋግጥ ነው ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህገ-ወጥ መንገድ የሩሲያን ድንበር አቋርጠው የሚገቡ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች በሙሉ የሩሲያ ሀይሎች ህጋዊ ኢላማ እንደሚሆኑ ለአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚ ማሰወቁን ገለጸ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህገ-ወጥ መንገድ የሩሲያን ድንበር አቋርጠው የሚገቡ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች በሙሉ የሩሲያ ሀይሎች ህጋዊ ኢላማ እንደሚሆኑ ለአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚ ማሰወቁን ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህገ-ወጥ መንገድ የሩሲያን ድንበር አቋርጠው የሚገቡ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች በሙሉ የሩሲያ ሀይሎች ህጋዊ ኢላማ እንደሚሆኑ ለአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚ ማሰወቁን ገለጸየአሜሪካ የግል ወታደራዊ ኩባንያዎች የዩክሬን ጦር ወደ ሩሲያ... 20.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-20T15:46+0300
2024-08-20T15:46+0300
2024-08-20T16:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህገ-ወጥ መንገድ የሩሲያን ድንበር አቋርጠው የሚገቡ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች በሙሉ የሩሲያ ሀይሎች ህጋዊ ኢላማ እንደሚሆኑ ለአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚ ማሰወቁን ገለጸ
15:46 20.08.2024 (የተሻሻለ: 16:23 20.08.2024)
ሰብስክራይብ