የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ከሚገኙት የድዘርዝሂንስክ ትላልቅ መንደሮች አንዱ የሆነውን አርቴሞቮን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ ነጥቦች፡- 🟠 በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘው ቪየምካ የባቡር ጣቢያ እንዲሁ ነፃ ወጥቷል። 🟠 ዩክሬን ባለፈው ቀን ሶስት ታንኮችን፣ ሁለት የእግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም ሶስት የመስክ መጋዘኖችን አጥታለች። 🟠 የሩሲያ አየር መቃወሚያ በ24 ሰዓታት ውስጥ 49 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ 26 ሂማርስ ኤምኤልአርኤስ ጥይቶችን እና የሃመር የአየር ቦምብን መትቶ ጥሏል። 🟠 የዩክሬን ጦር ባለፈው ቀን 1,935 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ከሚገኙት የድዘርዝሂንስክ ትላልቅ መንደሮች አንዱ የሆነውን አርቴሞቮን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ከሚገኙት የድዘርዝሂንስክ ትላልቅ መንደሮች አንዱ የሆነውን አርቴሞቮን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ከሚገኙት የድዘርዝሂንስክ ትላልቅ መንደሮች አንዱ የሆነውን አርቴሞቮን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ ነጥቦች፡- 🟠 በዶንዬትስክ ህዝቦች... 19.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-19T17:39+0300
2024-08-19T17:39+0300
2024-08-19T18:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ከሚገኙት የድዘርዝሂንስክ ትላልቅ መንደሮች አንዱ የሆነውን አርቴሞቮን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
17:39 19.08.2024 (የተሻሻለ: 18:23 19.08.2024)
ሰብስክራይብ