የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ

ሰብስክራይብ
የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ የባንኩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ሙሳብ ሙስላም፤ ባልታወቀ አካል ታፍነዋል ተብሎ እንደሚገመት ተዘግቧል። በተጨማሪም ሌሎች የባንክ ኃላፊዎች ማስፈራሪያ ደርሶባቸዋል። ባንኩ፤ ትሪፖሊ እና ቤንጋዚ በሚገኙ ተቀናቃኝ መንግሥቶች በተከፋፈለችው ሊብያ ዓለም አቀፍ እውቅና የተሰጠው ተቀማጭ የነዳጅ ገቢ ማቆያ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0