የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ የባንኩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ሙሳብ ሙስላም፤ ባልታወቀ አካል ታፍነዋል ተብሎ እንደሚገመት ተዘግቧል። በተጨማሪም ሌሎች የባንክ ኃላፊዎች ማስፈራሪያ ደርሶባቸዋል። ባንኩ፤ ትሪፖሊ እና ቤንጋዚ በሚገኙ ተቀናቃኝ መንግሥቶች በተከፋፈለችው ሊብያ ዓለም አቀፍ እውቅና የተሰጠው ተቀማጭ የነዳጅ ገቢ ማቆያ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ
የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ የባንኩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ሙሳብ ሙስላም፤ ባልታወቀ አካል ታፍነዋል ተብሎ እንደሚገመት ተዘግቧል። በተጨማሪም ሌሎች... 19.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-19T14:47+0300
2024-08-19T14:47+0300
2024-08-19T15:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሊቢያ ማዕከላዊ ባንክ የተጠለፉ ከፍተኛ የባንኩ ባለስልጣን እስኪፈቱ ድረስ ስራውን እንዳቆመ ገለጸ
14:47 19.08.2024 (የተሻሻለ: 15:23 19.08.2024)
ሰብስክራይብ